@jaljaa__: #CapCut

jaljaaa__
jaljaaa__
Open In TikTok:
Region: ID
Friday 16 June 2023 05:59:42 GMT
199
11
1
0

Music

Download

Comments

nhz__________
26% :
judul lagunya apa
2023-06-26 13:33:52
0
To see more videos from user @jaljaa__, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ግንቦት ፳፩(21)❤️‍🩹የእመቤታችን በዓል🥹 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ በምትባል ቦታ ወርቅ ወንበር ላይተቀምጣ ለአምስት ቀን የታየችበት ነው። ይህም በዓል ከ፴፫ቱ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ሲሆን በዚህ ቀንግብጽ ደብረ ምጥማቅ በተባለ ቦታ በተሰራች ቤተክርስቲያንእመቤታችን ጻድቃንን መልአክትን አስከትላ ትገለጽላቸው ነበር። እስላምም ክርስቲያንም በግልጽ ይመለከቷት ነበር። ከየአገሩ ያሉሰዎች ይሰበሰባሉ ድንኳን ተክለው ሰቀላ ሰርተው አጎበር ጥለውይከትማሉ ፤ድንግልም ከግንቦት ፳፩ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይቀናት ሳታቋርጥ ትገለጽላቸው ነበር፤ህዝቡ የተለያየ ጥያቄይጠይቆታል አዳም አባታችንን አሳይን ይሏታል ገሚሱ ነብዩዳዊትን ገሚሱ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሳይን ይሏታል አንዳንዱምከዚህ ቀደም የሞተ ዘመዱን እንድታሳየው ይጠይቃታል፤እርሷምለሁሉም ፍቃዳቸውን ትፈጽምላቸው ነበር፤አዳምን ስትጠራውከሔዋን ጋር ዳዊትን ስትጠራው ከበገናው ጋር ቅዱስ ጊዮርጊስንስትጠራው ከጸአዳ ፈረሱ ጋር ነው።የእመቤታችን ረድአት እናበርከቱ በሁላችን ላይ ይድርብን አሜን፡፡ =>የአርያም ንግሥት: የሰማይና የምድር እመቤት: የሰውነታችንም መመኪያ ቅድስትድንግል ማርያም በዚሕች ዕለት በምድረ ግብፅ ለተከታታይ ቀናትተገልጻለች:: ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድረ ግብፅና ኢትዮዽያ በተሰደደጊዜ ከድንግል እናቱ: ከዮሴፍና ሰሎሜ ጋር ዛሬ ደብረ ምጥማቅበሚባለው ቦታ ላይ አርፎ ነበር:: ቦታውን ባርኮ ለዘለዓለም ያንቺመገለጫ ይሁን ብሎም ቃል ኪዳን ገብቶላት ነበር:: o ጊዜው በደረሰ ሰዓት ደብረ ምጥማቅ ተገድሞ የበርካታመነኮሳት ቤት ሆነ:: እመቤታችንም በልጇ ፈቃድ ግንቦት ፳፩ ቀን አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን አስከትላትመጣች::   o በዚያ ሕዝበ ክርስቲያንም: አሕዛብም ተሰብስበው ለ፭ ቀናትከእመ ብርሃን ጋር ይሰነብታሉ::   o እመቤታችንን በአካል መመልከት አይደለም ስሟን መጥራትነፍስን ከሥጋ መለየት የሚችል ጣዕምና ደስታ አለው:: ባይሆንይሔ ለሚገባውና ላደለው ብቻ ነው::   o የደብረ ምጥማቅና የአካባቢዋ ሰዎች ከእመቤታችን ጋርየሚቆዩባቸው ቀናት የዘለዓለም የሕይወት ስንቅየሚይዙባቸው ናቸው:: ፈልገው የሚያጡት: ጠይቀውየማይፈጸምላቸው ምንም ነገር አልነበረም:: ነቢያት: ሐዋርያት: ጻድቃን: ሰማዕታት: ደናግል: መነኮሳት: መላዕክትና ሊቃነመላእክት ለድንግል ማርያም ሲሰግዱ ይታዩ ነበርና:: እመብርሃንም እየመላለሰች ትባርካቸው ነበር::   o እነዚያ እርሷን ያዩ ዐይኖች: በፊቷ የቆሙ እግሮች ክብርይገባቸዋል:: ፭ ቱ ዕለታት ሲፈጸሙ ሕዝቡ ከእመቤታችንንበዕንባ ይሰናበቷታል:: እመ ብርሃንም በብርሃን መስቀልባርካቸው ከቅዱሳኑ ጋር ታርጋለች:: ረድኤት በረከቷ አይለየን ❤️‍🩹 #እመቤታችን  #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ፀንታ_ለዘለዓለም_ትኑር   
ግንቦት ፳፩(21)❤️‍🩹የእመቤታችን በዓል🥹 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ በምትባል ቦታ ወርቅ ወንበር ላይተቀምጣ ለአምስት ቀን የታየችበት ነው። ይህም በዓል ከ፴፫ቱ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ሲሆን በዚህ ቀንግብጽ ደብረ ምጥማቅ በተባለ ቦታ በተሰራች ቤተክርስቲያንእመቤታችን ጻድቃንን መልአክትን አስከትላ ትገለጽላቸው ነበር። እስላምም ክርስቲያንም በግልጽ ይመለከቷት ነበር። ከየአገሩ ያሉሰዎች ይሰበሰባሉ ድንኳን ተክለው ሰቀላ ሰርተው አጎበር ጥለውይከትማሉ ፤ድንግልም ከግንቦት ፳፩ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይቀናት ሳታቋርጥ ትገለጽላቸው ነበር፤ህዝቡ የተለያየ ጥያቄይጠይቆታል አዳም አባታችንን አሳይን ይሏታል ገሚሱ ነብዩዳዊትን ገሚሱ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሳይን ይሏታል አንዳንዱምከዚህ ቀደም የሞተ ዘመዱን እንድታሳየው ይጠይቃታል፤እርሷምለሁሉም ፍቃዳቸውን ትፈጽምላቸው ነበር፤አዳምን ስትጠራውከሔዋን ጋር ዳዊትን ስትጠራው ከበገናው ጋር ቅዱስ ጊዮርጊስንስትጠራው ከጸአዳ ፈረሱ ጋር ነው።የእመቤታችን ረድአት እናበርከቱ በሁላችን ላይ ይድርብን አሜን፡፡ =>የአርያም ንግሥት: የሰማይና የምድር እመቤት: የሰውነታችንም መመኪያ ቅድስትድንግል ማርያም በዚሕች ዕለት በምድረ ግብፅ ለተከታታይ ቀናትተገልጻለች:: ጥንተ ነገሩስ እንደ ምን ነው ቢሉ: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድረ ግብፅና ኢትዮዽያ በተሰደደጊዜ ከድንግል እናቱ: ከዮሴፍና ሰሎሜ ጋር ዛሬ ደብረ ምጥማቅበሚባለው ቦታ ላይ አርፎ ነበር:: ቦታውን ባርኮ ለዘለዓለም ያንቺመገለጫ ይሁን ብሎም ቃል ኪዳን ገብቶላት ነበር:: o ጊዜው በደረሰ ሰዓት ደብረ ምጥማቅ ተገድሞ የበርካታመነኮሳት ቤት ሆነ:: እመቤታችንም በልጇ ፈቃድ ግንቦት ፳፩ ቀን አእላፍ መላእክትን: ጻድቃን ሰማዕታትን አስከትላትመጣች::   o በዚያ ሕዝበ ክርስቲያንም: አሕዛብም ተሰብስበው ለ፭ ቀናትከእመ ብርሃን ጋር ይሰነብታሉ::   o እመቤታችንን በአካል መመልከት አይደለም ስሟን መጥራትነፍስን ከሥጋ መለየት የሚችል ጣዕምና ደስታ አለው:: ባይሆንይሔ ለሚገባውና ላደለው ብቻ ነው::   o የደብረ ምጥማቅና የአካባቢዋ ሰዎች ከእመቤታችን ጋርየሚቆዩባቸው ቀናት የዘለዓለም የሕይወት ስንቅየሚይዙባቸው ናቸው:: ፈልገው የሚያጡት: ጠይቀውየማይፈጸምላቸው ምንም ነገር አልነበረም:: ነቢያት: ሐዋርያት: ጻድቃን: ሰማዕታት: ደናግል: መነኮሳት: መላዕክትና ሊቃነመላእክት ለድንግል ማርያም ሲሰግዱ ይታዩ ነበርና:: እመብርሃንም እየመላለሰች ትባርካቸው ነበር::   o እነዚያ እርሷን ያዩ ዐይኖች: በፊቷ የቆሙ እግሮች ክብርይገባቸዋል:: ፭ ቱ ዕለታት ሲፈጸሙ ሕዝቡ ከእመቤታችንንበዕንባ ይሰናበቷታል:: እመ ብርሃንም በብርሃን መስቀልባርካቸው ከቅዱሳኑ ጋር ታርጋለች:: ረድኤት በረከቷ አይለየን ❤️‍🩹 #እመቤታችን #ኦርቶዶክስ_ተዋህዶ_ፀንታ_ለዘለዓለም_ትኑር  

About