@moneyistherapy_: Nah he thought he got a deal too😭#calebhammer #financialfreedom #finance #financialliteracy #financetiktok

moneyistherapy_
moneyistherapy_
Open In TikTok:
Region: US
Tuesday 17 December 2024 16:33:09 GMT
1164
29
0
0

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @moneyistherapy_, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የዛሬ 89 ዓመት! ረፋድ አካባቢ... ክብድ ያለ ቀን ነበር፡፡ አደባባይ ላይ የተሰበሰበው  የአዲስ አበባ ህዝብ የሚሆነውን ነገር ለማየት በጭንቀት ባህር ውስጥ ሆኖ ይጠባበቃል... ወዲያው አንድ ቁመታቸው ረዘም፣ ፊታቸው ዘለግ ያለ መልካቸው ጠየም ያለና አዋቂነታቸው ከገፃቸው ላይ የሚነበብ ሰው... በጭቃ የተለወሰ ጥቁር የጵጵስና ካባቸውን እንደለበሱ በከበቧቸው ፈርጣማ ወታደሮች እየተገፉ ከህዝቡ ፊትለፊት ቆሙ... ደቂቃዎች ነጎዱ... አንዳች አስፈሪ ድባብ ሁኔታውን ለማየት በተሰበሰበው ህዝብ መሀል ነግሷል... በወታደሮች ተከበው የመጡት የጳጳስ ልብስ የለበሱት ቆራጥ ሰውዬ በችሎት ፊት ለብዙ ሰዓታት ቆመው ስለዋሉና ደክሟቸውም ስለነበር ለመቀመጥ ፈልገው አጠገባቸው ቆሞ የነበረውን ወታደር በትህትና ጠየቁት። እንዲቀመጡ ፈቀደላቸው... ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩ የሞት ፍርዳቸው ለህዝቡ ተነበበ... ጳጳሱ በፍርድ ችሎት ላይ እንዳሉ ሕዝቡ ሁሉ ስለእርሳቸው እያዘነ ሳለ መስቀላቸውን አውጥተው ሕዝቡን ባረኩ። ወዲያውም ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ። ምንም አይነት ፍርሃት በፊት ገፃቸው ላይ አይነበብም ነበር። የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣልያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥና ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ይታይ ነበር... ብዙም ሳይቆይ በአቅራቢያቸው ከነበረው ግንብ አጠገብ ጀርባቸውን ወደ ህዝቡ አዙረው እንዲቀመጡ ተደረገ... ከዚያ በኋላ 8 የታጠቁ ወታደሮች በስተጀርባቸው ሃያ እርምጃ ርቀው ተንበርክከው በተጠንቀቅ ቆሙ። ወዲያው አዛዡ «ተኩስ» በማለት ትእዛዝ ሲሰጥ ስምንቱም የታጠቁትን ጥይት በኢትዮጵያዊዩ ጳጳስ ላይ አዘነቡ፡፡ ንፁህ ደም ከጳጳሱ ገላ ላይ እየተንዠቀዠቀ ወደ መሬት ፈሰሰ... በዚያች ሌሊት በአዲስ አበባ ውስጥ በየቤቱ ልቅሶና ዋይታ ሆነ... ይህ የግፍ ግድያ ልክ በዛሬዋ እለት ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም ከ89 አመታት በፊት በጨካኞቹ የኢጣሊያ ወታደሮች በኢትዮጵያዊዩ አርበኛ በአቡነ ጴጥሮስ ላይ ተፈፀመ...
የዛሬ 89 ዓመት! ረፋድ አካባቢ... ክብድ ያለ ቀን ነበር፡፡ አደባባይ ላይ የተሰበሰበው የአዲስ አበባ ህዝብ የሚሆነውን ነገር ለማየት በጭንቀት ባህር ውስጥ ሆኖ ይጠባበቃል... ወዲያው አንድ ቁመታቸው ረዘም፣ ፊታቸው ዘለግ ያለ መልካቸው ጠየም ያለና አዋቂነታቸው ከገፃቸው ላይ የሚነበብ ሰው... በጭቃ የተለወሰ ጥቁር የጵጵስና ካባቸውን እንደለበሱ በከበቧቸው ፈርጣማ ወታደሮች እየተገፉ ከህዝቡ ፊትለፊት ቆሙ... ደቂቃዎች ነጎዱ... አንዳች አስፈሪ ድባብ ሁኔታውን ለማየት በተሰበሰበው ህዝብ መሀል ነግሷል... በወታደሮች ተከበው የመጡት የጳጳስ ልብስ የለበሱት ቆራጥ ሰውዬ በችሎት ፊት ለብዙ ሰዓታት ቆመው ስለዋሉና ደክሟቸውም ስለነበር ለመቀመጥ ፈልገው አጠገባቸው ቆሞ የነበረውን ወታደር በትህትና ጠየቁት። እንዲቀመጡ ፈቀደላቸው... ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩ የሞት ፍርዳቸው ለህዝቡ ተነበበ... ጳጳሱ በፍርድ ችሎት ላይ እንዳሉ ሕዝቡ ሁሉ ስለእርሳቸው እያዘነ ሳለ መስቀላቸውን አውጥተው ሕዝቡን ባረኩ። ወዲያውም ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ። ምንም አይነት ፍርሃት በፊት ገፃቸው ላይ አይነበብም ነበር። የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣልያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥና ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ይታይ ነበር... ብዙም ሳይቆይ በአቅራቢያቸው ከነበረው ግንብ አጠገብ ጀርባቸውን ወደ ህዝቡ አዙረው እንዲቀመጡ ተደረገ... ከዚያ በኋላ 8 የታጠቁ ወታደሮች በስተጀርባቸው ሃያ እርምጃ ርቀው ተንበርክከው በተጠንቀቅ ቆሙ። ወዲያው አዛዡ «ተኩስ» በማለት ትእዛዝ ሲሰጥ ስምንቱም የታጠቁትን ጥይት በኢትዮጵያዊዩ ጳጳስ ላይ አዘነቡ፡፡ ንፁህ ደም ከጳጳሱ ገላ ላይ እየተንዠቀዠቀ ወደ መሬት ፈሰሰ... በዚያች ሌሊት በአዲስ አበባ ውስጥ በየቤቱ ልቅሶና ዋይታ ሆነ... ይህ የግፍ ግድያ ልክ በዛሬዋ እለት ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም ከ89 አመታት በፊት በጨካኞቹ የኢጣሊያ ወታደሮች በኢትዮጵያዊዩ አርበኛ በአቡነ ጴጥሮስ ላይ ተፈፀመ...

About