@ranman370: Papallacta Hot Springs in Ecuador are amazing! 🤩 #Ecuador #Travel #HotSprings #Papallacta #adventure

Ranman
Ranman
Open In TikTok:
Region: US
Wednesday 21 May 2025 01:06:37 GMT
136
1
0
0

Music

Download

Comments

There are no more comments for this video.
To see more videos from user @ranman370, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#CapCut  #ዜና /ህፃን ባምላክ ግርማ ላይ የነብስ ማጥፋት ወንጀል የፈፀሙት እናቷ ሀና በየነ ገ/ዮሐንስ እና እንጀራ አባቷ ብሩክ ዓለሙ ተሰማ በሞት እንዲቀጡ ተወስነ #DGC ግንቦት 15/2017 በወላጅ እናቷ እና እንጀራ አባቷ  ሕይወቷ ያለፈው ሕፃን በአምላክ ግርማ አበጋዝ ጉዳይ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሣኔ አሳልፋል።  የወንጅል ህግ አላማና ግብ የአገሪቱ ህዝብና መንግስት እንዱም የነዋሪውን ሰላም ደህንነት ስርዓት መብትና ጥቅም ማስጠበቅና ማረጋገጥ ሲሆን ይሄህንንም ከግብ ለማድረስ የወንጀል  መከላከል ስራዋች ይሰራሉ  ይሁን እንጂ  ወንጀል ለመከላከል በማይቻልበት እና ተፈፅሞ ሲገኝ አጥፊውንና ሌላወን ማህበረሰብ ያስተምራላል እና ሌላ ወንጀል እንዳይፈጠፀም ለመከላከል የሚያስችል ቅጣት ህግን በተመለከተ መሰረት እንደሚተላለፍ በችሎቱ ተጠቅሷል። ተከሳሾቹ በዘወትር ባህሪያቸው መልካም እንደሆኑና በተለያዩ በጎ አድራጎት በተግባር ይፈፅሙ እንደነበር በቅጣት ማቅለያነት ቢያቀርቡም ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በዘወትር ባህሪያቸውም  ማህበራዊ እሴቶችን የተመለከተ ጉዳዮች ላይ ነውረኛ ተግባር የሚፈፅሙ መሆናቸውን ጠቅሶ ማቅለያውን ውድቅ አድርጎታል። እናቷ ሀና በየነ ገ/ዮሐንስ በሞት  እንድትቀጣ ተወስኗል:: እንጀራ አባቷ ብሩክ ዓለሙ ተሰማ በሞት እንዲቀጣ ተወስኗል:: የሟች ህፃን ባምላክ አባት አቶ ግርማ አበጋዝ በችሎቱ የተሰጠው ፍርድ አስተማሪና እንደ አጠቃላይ በህፃናትና ሴቶች ላይ በየቤቱ የሚደርስ ወንጀል ማሳያ እንደሆነ ተነግባር ነው ። #ድሬዳዋ #ድሬዳዋ_የበረሃዋ_ንግስት #ethiopian_tik_tok #foryoupage
#CapCut #ዜና /ህፃን ባምላክ ግርማ ላይ የነብስ ማጥፋት ወንጀል የፈፀሙት እናቷ ሀና በየነ ገ/ዮሐንስ እና እንጀራ አባቷ ብሩክ ዓለሙ ተሰማ በሞት እንዲቀጡ ተወስነ #DGC ግንቦት 15/2017 በወላጅ እናቷ እና እንጀራ አባቷ ሕይወቷ ያለፈው ሕፃን በአምላክ ግርማ አበጋዝ ጉዳይ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት የቅጣት ውሣኔ አሳልፋል። የወንጅል ህግ አላማና ግብ የአገሪቱ ህዝብና መንግስት እንዱም የነዋሪውን ሰላም ደህንነት ስርዓት መብትና ጥቅም ማስጠበቅና ማረጋገጥ ሲሆን ይሄህንንም ከግብ ለማድረስ የወንጀል መከላከል ስራዋች ይሰራሉ ይሁን እንጂ ወንጀል ለመከላከል በማይቻልበት እና ተፈፅሞ ሲገኝ አጥፊውንና ሌላወን ማህበረሰብ ያስተምራላል እና ሌላ ወንጀል እንዳይፈጠፀም ለመከላከል የሚያስችል ቅጣት ህግን በተመለከተ መሰረት እንደሚተላለፍ በችሎቱ ተጠቅሷል። ተከሳሾቹ በዘወትር ባህሪያቸው መልካም እንደሆኑና በተለያዩ በጎ አድራጎት በተግባር ይፈፅሙ እንደነበር በቅጣት ማቅለያነት ቢያቀርቡም ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በዘወትር ባህሪያቸውም ማህበራዊ እሴቶችን የተመለከተ ጉዳዮች ላይ ነውረኛ ተግባር የሚፈፅሙ መሆናቸውን ጠቅሶ ማቅለያውን ውድቅ አድርጎታል። እናቷ ሀና በየነ ገ/ዮሐንስ በሞት እንድትቀጣ ተወስኗል:: እንጀራ አባቷ ብሩክ ዓለሙ ተሰማ በሞት እንዲቀጣ ተወስኗል:: የሟች ህፃን ባምላክ አባት አቶ ግርማ አበጋዝ በችሎቱ የተሰጠው ፍርድ አስተማሪና እንደ አጠቃላይ በህፃናትና ሴቶች ላይ በየቤቱ የሚደርስ ወንጀል ማሳያ እንደሆነ ተነግባር ነው ። #ድሬዳዋ #ድሬዳዋ_የበረሃዋ_ንግስት #ethiopian_tik_tok #foryoupage

About