@dnm251: Quá ư là summer đi… #xuhuong #fyp #viral #CEMMERY #summery2025 #SummerVibe

Muội Muội 💋
Muội Muội 💋
Open In TikTok:
Region: VN
Wednesday 04 June 2025 10:06:41 GMT
16126
269
6
8

Music

Download

Comments

xxgnoh
G N O H :
Xin cái túi ạ
2025-06-05 10:11:36
0
30200814105
Khánh Toàn :
Muội ơi. Không có giỏ hàng ở video ư. 😂
2025-06-07 06:25:51
0
higihibihj4321
HOANG :
Hi cháy quá
2025-06-04 11:04:57
0
doluonghuynh161100
Đỗ Lương Huynh :
cho em xin link ạ
2025-06-04 11:36:31
0
slowburner16
Slowburner :
💐💐💐
2025-06-06 17:11:33
0
public_enemy113
Đức Anh 💞 :
Xịn
2025-06-05 11:37:11
0
To see more videos from user @dnm251, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

#duet with @Saltandlight #spiritandtruth †   🌷   #ዳዊትና_ጽዮን   🌷    †  ቅዱስ ዳዊት ጽዮንን አንጾ ጽላተ ኪዳኑን አመጣ:: ለአምላከ ያዕቆብ ማደሪያን ሊፈልግም ዐይኑ ከእንቅልፍ ተከለከለ:: [መዝ.፻፴፩፥፪] የፈጣሪውን ፈቃድ ሊጠይቅ ሱባኤ ቢገባ “አኮ አንተ ዘትነድቅ ሊተ ቤተ - አንተ ሳትሆን የሚሠራልኝ ልጅህ ነው” አለው::  - አያይዞም የምሥጢረ ሥጋዌን ነገር ቢገልጥለት “ናሁ ሰማዕናሁ በኤፍራታ - እነሆ በኤፍራታ ሰማነው” ሲል ተናግሯል:: [መዝ.፻፴፩፥፮] የኪዳኑ ጽላት [ጽዮን] ከአቢዳራ ቤት ስትመጣ ከዙፋኑ ወርዶ: ከተራው ሕዝብ ጋርም ተቀላቅሎ በበገናና በመሰንቆ ተጫወተ::  - ስለ ፈጣሪው ክብሩን ተወ:: ከዳን እስከ ቤርሳቤህ የሚገዛ ኃያል ንጉሥ ነበርና:: በጽዮን ፊት እየወደቀ: እየተነሳ: እየታጠቀ: እየፈታ ሲዘምርም ሚስቱ ሜልኮል ናቀችው:: እግዚአብሔር ግን ከፍ ከፍ አደረገው:: [ሳሙ.፮፥፲፮]  †    🌷   #ክብረ_ዳዊት   🌷    †  - እግዚአብሔር ስለ ዳዊት ሲል ኢየሩሳሌምን ብዙ ጊዜ ታድጉዋል:: ሰሎሞንና ሕዝቅያስን [ነገሥታቱን] ይቅር ያላቸው ስለ ባለሟሉ ስለ ዳዊት ነው::  - የሐዲስ ኪዳን የመጀመሪያዋ ቃል “የዳዊት ልጅ . . . “ የምትል ናት:: [ማቴ.፩፥፩] ጌታችን “ወልደ ዳዊት” መባልን ወዷልና:: እንዲያውም ራሱ “እኔ የእሴይ ሥርና የዳዊት ዘር ነኝ” ሲል ተናግሯል:: [ራዕ.፳፪፥፲፮]  †  🌷   #ዕረፍት    🌷   †  - ነቢየ ጽድቅ: ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት እሥራኤልን ለ፵ ዓመታት መርቶ አረጀ:: ‘ምነው ያ ኃያል የእግዚአብሔር ሰው ቶሎ አረጀ?’ ቢሉ ከገድሉ ጽናት ሰውነቱ ተቀጥቅጦ ነበርና::  - በዚያውም ላይ አንድ ቀን ስለ ሕዝበ አሥራኤል ቤዛ ይሆናቸው ዘንድ በቀሳፊ መልአክ ፊት ቆሞ ነበርና [ዜና.፳፩፥፲፮] ሰውነቱ ደከመ:: በዚህ ጊዜም ልጁን ሰሎሞንን አንግሦ በ፸ ዓመቱ ከክርስቶስ ልደት ሺህ ዓመት በፊት በዚህች ቀን ዐርፏል::  †   🌷     🌷   †  በራዕየ ጐርጐርዮስ እንደ ተጻፈው ቅዱስ ዳዊትን በሰማይ ፺፱ኙ ነገደ መላእክት ከበውት ያመሰግናል:: ከርሱ ዝማሬ ግርማ የተነሳ የሰማያት ግዘፋቸው ይናወጻል:: በገድለ አቡነ ኪሮስ እንደ ተጻፈው ደግሞ ቅዱሳን ነፍሳቸው ከሥጋቸው የምትለየው በዳዊት በገና ጣዕመ ዝማሬ ነው::  - በነገረ ማርያም ትምሕርት ደግሞ የቅዱስ ዳዊት ቤቱ ከልዑል አምላክ መንበር ሥር ነው:: - እንግዲህ ምን እላለሁ! ስለ ቅዱስ ዳዊት ከዚህም በላይ መጻሕፍት ብዙ ይላሉ:: ክብሩ ታላቅ ነውና::  “ በእውነት . . . በእውነት . . . በእውነት . . .  ያለ ሐሰት ለዳዊት ክብርና ምስጋና ይገባል “ ::  🙏 ከንጹሕ አምልኮው ይክፈለን::  🙏 በዝቶ ከተረፈ በረከቱም አይለየን:: 🙏
#duet with @Saltandlight #spiritandtruth † 🌷 #ዳዊትና_ጽዮን 🌷 † ቅዱስ ዳዊት ጽዮንን አንጾ ጽላተ ኪዳኑን አመጣ:: ለአምላከ ያዕቆብ ማደሪያን ሊፈልግም ዐይኑ ከእንቅልፍ ተከለከለ:: [መዝ.፻፴፩፥፪] የፈጣሪውን ፈቃድ ሊጠይቅ ሱባኤ ቢገባ “አኮ አንተ ዘትነድቅ ሊተ ቤተ - አንተ ሳትሆን የሚሠራልኝ ልጅህ ነው” አለው:: - አያይዞም የምሥጢረ ሥጋዌን ነገር ቢገልጥለት “ናሁ ሰማዕናሁ በኤፍራታ - እነሆ በኤፍራታ ሰማነው” ሲል ተናግሯል:: [መዝ.፻፴፩፥፮] የኪዳኑ ጽላት [ጽዮን] ከአቢዳራ ቤት ስትመጣ ከዙፋኑ ወርዶ: ከተራው ሕዝብ ጋርም ተቀላቅሎ በበገናና በመሰንቆ ተጫወተ:: - ስለ ፈጣሪው ክብሩን ተወ:: ከዳን እስከ ቤርሳቤህ የሚገዛ ኃያል ንጉሥ ነበርና:: በጽዮን ፊት እየወደቀ: እየተነሳ: እየታጠቀ: እየፈታ ሲዘምርም ሚስቱ ሜልኮል ናቀችው:: እግዚአብሔር ግን ከፍ ከፍ አደረገው:: [ሳሙ.፮፥፲፮] † 🌷 #ክብረ_ዳዊት 🌷 † - እግዚአብሔር ስለ ዳዊት ሲል ኢየሩሳሌምን ብዙ ጊዜ ታድጉዋል:: ሰሎሞንና ሕዝቅያስን [ነገሥታቱን] ይቅር ያላቸው ስለ ባለሟሉ ስለ ዳዊት ነው:: - የሐዲስ ኪዳን የመጀመሪያዋ ቃል “የዳዊት ልጅ . . . “ የምትል ናት:: [ማቴ.፩፥፩] ጌታችን “ወልደ ዳዊት” መባልን ወዷልና:: እንዲያውም ራሱ “እኔ የእሴይ ሥርና የዳዊት ዘር ነኝ” ሲል ተናግሯል:: [ራዕ.፳፪፥፲፮] † 🌷 #ዕረፍት 🌷 † - ነቢየ ጽድቅ: ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት እሥራኤልን ለ፵ ዓመታት መርቶ አረጀ:: ‘ምነው ያ ኃያል የእግዚአብሔር ሰው ቶሎ አረጀ?’ ቢሉ ከገድሉ ጽናት ሰውነቱ ተቀጥቅጦ ነበርና:: - በዚያውም ላይ አንድ ቀን ስለ ሕዝበ አሥራኤል ቤዛ ይሆናቸው ዘንድ በቀሳፊ መልአክ ፊት ቆሞ ነበርና [ዜና.፳፩፥፲፮] ሰውነቱ ደከመ:: በዚህ ጊዜም ልጁን ሰሎሞንን አንግሦ በ፸ ዓመቱ ከክርስቶስ ልደት ሺህ ዓመት በፊት በዚህች ቀን ዐርፏል:: † 🌷 🌷 † በራዕየ ጐርጐርዮስ እንደ ተጻፈው ቅዱስ ዳዊትን በሰማይ ፺፱ኙ ነገደ መላእክት ከበውት ያመሰግናል:: ከርሱ ዝማሬ ግርማ የተነሳ የሰማያት ግዘፋቸው ይናወጻል:: በገድለ አቡነ ኪሮስ እንደ ተጻፈው ደግሞ ቅዱሳን ነፍሳቸው ከሥጋቸው የምትለየው በዳዊት በገና ጣዕመ ዝማሬ ነው:: - በነገረ ማርያም ትምሕርት ደግሞ የቅዱስ ዳዊት ቤቱ ከልዑል አምላክ መንበር ሥር ነው:: - እንግዲህ ምን እላለሁ! ስለ ቅዱስ ዳዊት ከዚህም በላይ መጻሕፍት ብዙ ይላሉ:: ክብሩ ታላቅ ነውና:: “ በእውነት . . . በእውነት . . . በእውነት . . . ያለ ሐሰት ለዳዊት ክብርና ምስጋና ይገባል “ :: 🙏 ከንጹሕ አምልኮው ይክፈለን:: 🙏 በዝቶ ከተረፈ በረከቱም አይለየን:: 🙏

About