@saritalopez_26: ❤️

Sarita 🦋
Sarita 🦋
Open In TikTok:
Region: BO
Wednesday 02 July 2025 14:11:47 GMT
65339
2247
27
35

Music

Download

Comments

fx....______
fydel×+..... :
tan hermosa como siempre
2025-07-02 17:54:14
0
belita20000
belita20000 :
Bella sarita☺️
2025-07-02 14:24:55
2
jhovanitabravorosas
jhovi #oficial🇧🇴 :
ya era hora👏
2025-07-03 01:27:59
0
silbys2
Silby💕 :
hermosa 🥰🍀sari💕
2025-07-02 17:50:47
1
ronal.mym.23
@ronal.m.y.m13 :
tienes una bonita figura @Sarita 🦋
2025-07-03 17:11:52
1
huberalbares
🎸HUVER SON TRAYECTO🎹 :
🥰
2025-07-27 00:16:35
0
eddychurqui
Eddy Churqui :
💕💕💕
2025-07-09 14:57:19
0
nayeeelii13
Nayeeli Yalusqui 💕 :
🥰
2025-07-07 22:42:25
0
omarmariscal7
Omar Mariscal :
😻😻😻
2025-07-07 10:33:58
0
xoce01
Хосе Вальехос Катари :
🤩🤩🤩
2025-07-06 11:28:48
0
jhonmariorojas6
Mario Rojas :
❤️❤️❤️
2025-07-04 12:20:51
0
cristhianv.300695
CRISTHIAN😉 :
🥰🌹
2025-07-03 20:27:58
0
espejo.richart
Espejo Richart :
❤❤❤
2025-07-03 09:59:22
0
user3065991816581
angel :
🥰🥰🥰
2025-07-03 02:32:01
0
alanmollolopez
alanmollolopez :
🙃😏
2025-07-02 22:50:50
0
85mauri
mauri :
🥰🥰🥰
2025-07-02 17:44:12
0
guidotorricofernandez
lobito😉 :
😉
2025-07-02 16:03:28
0
floresramirez6
ramirez :
👍👍👍
2025-07-02 14:29:51
0
heredia7924984
heredia7924984 :
🌹🌹🌻🥰
2025-07-02 14:18:20
0
maykkudoky
Mayk Kudoky :
🥰💘🥰😘😘😘
2025-07-09 00:15:03
0
juancaraballo55
Juan Caraballo :
😍😍😍
2025-07-05 01:13:37
0
davidcabezas63
davidcabezas818 :
😘😘😘
2025-07-03 09:33:04
0
ghilberparts
Ghilber Parts :
😍😍
2025-07-02 20:10:35
0
manuelvallejosrod
Manuel Vallejos R. :
🌹🌹🌹hermosa❤️
2025-07-02 19:58:17
0
gonzalesmoises575
gonzaema🏆 :
😘
2025-07-02 17:44:01
0
To see more videos from user @saritalopez_26, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

የዋሊያ ክ/ጦር አመራሮችን ግድያ አስመልከቶ የተላለፈ መልዕክት  የአሁኑ ትውልድ በህዝባችን ላይ የተጫነውን የትርክት፣ የስርዓትና የህግ ጭቆናን ከስሩ ነቅሎ ለመጣልና የህዝባችንን ህልውና በዘላቂነት ለማረጋገጥ አደራ ተሸክሟል። ይህ የትውልድ ትግል የአለፈው ትውልድ የዘመናት ትግል ፍሬ እንዲያፈራ፣ የመጭው ትውልድ ደግሞ ህልውናው ተረጋግጦ፣ በሀገሩ ታፍሮና ተክብሮ እንዲኖር የሚደረግ መራራ ትግል ነው።  ይህ የሶስት ትውልድ ትግል ውጣውረድ የበዛበት፣ በሴራ የተተበተበ ነው። በተለይ በትግላችን ስም ተደራጅተው፣ የፋኖን ስም መጠሪያ ያደረጉ ግለሰቦችና ቡድኖች የሚያደርሱት የውስጥ ጥቃት እጅግ ውድ ዋጋ እያስከፈለን፣ ትግላችንን አጥብቆ እየፈተነን ይገኛል።  ትግላችን አሸናፊ የሚሆነው በአማራዊ አንድነትና በወንድማማችነት መርህ ላይ ሲመሰረት ብቻ ነው። ጓዱን ያላመነ፣ አለቀውን ያላከበረ፣ አላማውን ያልተከተለ ታጋይና አታጋይ ከንቱ መስዕዋትነት ይከፍላል፣ ያስከፍላል እንጅ አሸናፊ የመሆን እድል የለውም።  ይሁን እንጅ ለትግል ከሞላ ቤታቸው፣ ከተደላደለ ህይወታቸው የወጡን ታጋይና አታጋዮችን ከጀርባ በመውጋት ላይ የተጠመዱ ፋኖ ነኝ ባዮች ተበራክተዋል። እነዚህ ሰዎች ትናንት ሜጀር ጀኔራል ከፊያለው ደሴን፣ አርበኛ ደምስ ይመርን፣ አርበኛ አበባው ሰለሞንን የመሳሰሉ አያሌ የትግሉን መሪዎችና ታጋዮችን በጭካኔ ገድለዋል።  ቡድኖቹ ከትናንቱ ታሪካዊ ስህተታቸው ሳይማሩ ዛሬም በትግል ጓዶቻቸው ላይ አፈሙዝ አዙረው ብርቅዬ ታጋዮችን እየረሸኑ፣ ትግላችንን ፍሬ አልባ፣ መስዕዋትነታችንን ከንቱ ለማድረግ አበክረው እየሰሩ ይገኛሉ።  ከዚህ ጋር ተያይዞ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ሐምሌ 4፣ 2017 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ወገራ ቀጠና የሚንቀሳቀሱትን የአፋሕድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ አካል በሆኑት የአባጃሌውና ጭና ክፍለጦር አመራሮች ላይ ጥቃት ከፍቶ አርበኛ መክት አረጋን በጭካኔ ገድሏል።  ከስህተታቸው የማይማሩት የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ከፍተኛ ዓመራሮች ሐምሌ 05፣ 2017 ዓም የዋልያ ክፍለ ጦር አመራሮች በሙሉ ለወሬ ነገሪ ሳያስቀሩ በጭካኔ እንዲረሸኑ አድርገዋል። በዚህ የጀምላ ግድያ የክፍለ ጦሩ ዋና አዛዥ አርበኛ ተስፋ አስማረን ጨምሮ፣ አርበኛ በቃሉ ገ/ማሪያም፣ አርበኛ ተስፋ ብርቁ፣ አርበኛ ሲሳይ በሬ፣ አርበኛ መላክ በሬ፣ አርበኛ ጀምበሩ ሹመት፣ አርበኛ ደባሽ ውቤ፣ አርበኛ ፍቃድ እና ሌሎች በርካታ አርበኞች በጭካኔ ተረሽነዋል፡፡  ከአማራዊ ስነ ምግባር፣ ከወንድማዊ ስነ ልቦና ባፈነገጠ መልኩ ለትግል የወጡ ጓዶችን አድፍጦና አታልሎ በመግደል የሚገኝ ድል የለም። ድሉ ከጥፋት ላይ ጥፋት መደራረብ ነው፣ ትርፉ ወንጀለኛነት ነው፣ ግቡም ሽንፈት ብቻ ነው። ለጋራ እጣፈንታችን በአንድነት መቆም በሚገባን በዚህ ወቅት በጎንዮሽ ግጭቶችና ግድያዎች መጠመድ የህግ ብቻ ሳይሆን የታሪክም ወንጀለኛ መሆን ነው።  በመጨረሻም በግፍ የተጨፈጨፉት የዋሊያ ክፍለ ጦር ዘጠኝ አመራሮች፣ እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት የተሰው የትግሉ ሰማዕታት ነብስ በአፀደ ገንት እንድኖር፣ እንዲሁም እየተከፈለ ያለውን መሰዋዕትነት በልባችሁ እንድታስቡትና ዛሬም የማያቋርት ዘመቻ እየተካሄደባቸው ከሉት አረበኞች ጎን እንድትቆሙ ስንል መልዕክታችን እናስተላልፋለን።   ክብር ለትግሉ ሰማዕታት የአፋሕድ ዓለም አቀፍ አስተባባሪ ሐምሌ 14፣ 2017 ዓ.ም#ሥርዓትነቀልለውጥ #ስርነቀልለውጥ #AmharaResistance #AmharaGenocide
የዋሊያ ክ/ጦር አመራሮችን ግድያ አስመልከቶ የተላለፈ መልዕክት የአሁኑ ትውልድ በህዝባችን ላይ የተጫነውን የትርክት፣ የስርዓትና የህግ ጭቆናን ከስሩ ነቅሎ ለመጣልና የህዝባችንን ህልውና በዘላቂነት ለማረጋገጥ አደራ ተሸክሟል። ይህ የትውልድ ትግል የአለፈው ትውልድ የዘመናት ትግል ፍሬ እንዲያፈራ፣ የመጭው ትውልድ ደግሞ ህልውናው ተረጋግጦ፣ በሀገሩ ታፍሮና ተክብሮ እንዲኖር የሚደረግ መራራ ትግል ነው። ይህ የሶስት ትውልድ ትግል ውጣውረድ የበዛበት፣ በሴራ የተተበተበ ነው። በተለይ በትግላችን ስም ተደራጅተው፣ የፋኖን ስም መጠሪያ ያደረጉ ግለሰቦችና ቡድኖች የሚያደርሱት የውስጥ ጥቃት እጅግ ውድ ዋጋ እያስከፈለን፣ ትግላችንን አጥብቆ እየፈተነን ይገኛል። ትግላችን አሸናፊ የሚሆነው በአማራዊ አንድነትና በወንድማማችነት መርህ ላይ ሲመሰረት ብቻ ነው። ጓዱን ያላመነ፣ አለቀውን ያላከበረ፣ አላማውን ያልተከተለ ታጋይና አታጋይ ከንቱ መስዕዋትነት ይከፍላል፣ ያስከፍላል እንጅ አሸናፊ የመሆን እድል የለውም። ይሁን እንጅ ለትግል ከሞላ ቤታቸው፣ ከተደላደለ ህይወታቸው የወጡን ታጋይና አታጋዮችን ከጀርባ በመውጋት ላይ የተጠመዱ ፋኖ ነኝ ባዮች ተበራክተዋል። እነዚህ ሰዎች ትናንት ሜጀር ጀኔራል ከፊያለው ደሴን፣ አርበኛ ደምስ ይመርን፣ አርበኛ አበባው ሰለሞንን የመሳሰሉ አያሌ የትግሉን መሪዎችና ታጋዮችን በጭካኔ ገድለዋል። ቡድኖቹ ከትናንቱ ታሪካዊ ስህተታቸው ሳይማሩ ዛሬም በትግል ጓዶቻቸው ላይ አፈሙዝ አዙረው ብርቅዬ ታጋዮችን እየረሸኑ፣ ትግላችንን ፍሬ አልባ፣ መስዕዋትነታችንን ከንቱ ለማድረግ አበክረው እየሰሩ ይገኛሉ። ከዚህ ጋር ተያይዞ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ሐምሌ 4፣ 2017 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ወገራ ቀጠና የሚንቀሳቀሱትን የአፋሕድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ አካል በሆኑት የአባጃሌውና ጭና ክፍለጦር አመራሮች ላይ ጥቃት ከፍቶ አርበኛ መክት አረጋን በጭካኔ ገድሏል። ከስህተታቸው የማይማሩት የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ከፍተኛ ዓመራሮች ሐምሌ 05፣ 2017 ዓም የዋልያ ክፍለ ጦር አመራሮች በሙሉ ለወሬ ነገሪ ሳያስቀሩ በጭካኔ እንዲረሸኑ አድርገዋል። በዚህ የጀምላ ግድያ የክፍለ ጦሩ ዋና አዛዥ አርበኛ ተስፋ አስማረን ጨምሮ፣ አርበኛ በቃሉ ገ/ማሪያም፣ አርበኛ ተስፋ ብርቁ፣ አርበኛ ሲሳይ በሬ፣ አርበኛ መላክ በሬ፣ አርበኛ ጀምበሩ ሹመት፣ አርበኛ ደባሽ ውቤ፣ አርበኛ ፍቃድ እና ሌሎች በርካታ አርበኞች በጭካኔ ተረሽነዋል፡፡ ከአማራዊ ስነ ምግባር፣ ከወንድማዊ ስነ ልቦና ባፈነገጠ መልኩ ለትግል የወጡ ጓዶችን አድፍጦና አታልሎ በመግደል የሚገኝ ድል የለም። ድሉ ከጥፋት ላይ ጥፋት መደራረብ ነው፣ ትርፉ ወንጀለኛነት ነው፣ ግቡም ሽንፈት ብቻ ነው። ለጋራ እጣፈንታችን በአንድነት መቆም በሚገባን በዚህ ወቅት በጎንዮሽ ግጭቶችና ግድያዎች መጠመድ የህግ ብቻ ሳይሆን የታሪክም ወንጀለኛ መሆን ነው። በመጨረሻም በግፍ የተጨፈጨፉት የዋሊያ ክፍለ ጦር ዘጠኝ አመራሮች፣ እንዲሁም በተለያዩ ጊዜያት የተሰው የትግሉ ሰማዕታት ነብስ በአፀደ ገንት እንድኖር፣ እንዲሁም እየተከፈለ ያለውን መሰዋዕትነት በልባችሁ እንድታስቡትና ዛሬም የማያቋርት ዘመቻ እየተካሄደባቸው ከሉት አረበኞች ጎን እንድትቆሙ ስንል መልዕክታችን እናስተላልፋለን። ክብር ለትግሉ ሰማዕታት የአፋሕድ ዓለም አቀፍ አስተባባሪ ሐምሌ 14፣ 2017 ዓ.ም#ሥርዓትነቀልለውጥ #ስርነቀልለውጥ #AmharaResistance #AmharaGenocide

About