@imsane01: Repost cuz last one flopped… || #fyp #huntrix #HonkaiStarRail #herta #sparkle #fugue #viral

mori!!!🌕🐁(ᗒᗩᗕ)
mori!!!🌕🐁(ᗒᗩᗕ)
Open In TikTok:
Region: US
Sunday 20 July 2025 16:58:27 GMT
1397
180
9
11

Music

Download

Comments

infinite.dg
klassick :
Amazing edit and damn The Herta is such a BADDIIEEEE thank God I pulled her
2025-07-20 23:42:37
1
celesteandtoko_0
Celeste🖤♥️Momo❤️🩵💓 :
GREAT EDIT ♥️♥️♥️
2025-07-20 17:05:56
1
emeraldkma
Emeraldkma🍉 :
I kinda expected Blade is show up ngl
2025-07-21 00:38:35
3
dook_duc
Duc :
I loveeee fugue
2025-07-20 20:04:21
1
maasooon
m l :
SPARKLE MENTIONED AAA
2025-07-21 00:14:07
0
imsane01
mori!!!🌕🐁(ᗒᗩᗕ) :
this flopped so bad
2025-07-20 20:42:17
0
To see more videos from user @imsane01, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

89ኛ ዓመቱን ያስቆጠረው
89ኛ ዓመቱን ያስቆጠረው "የኢትዮጵያ ሬዲዮ" አገልግሎት የሬዲዮ ጣቢያ በኢትዮጵያ ታሪኩ የሚጀምረው ቀዳማዊ ሃይለ ስላሴ በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ በሚባለዉ አካባቢ ሐምሌ 14፣ በ1923 ዓ.ም መሰረት በጣሉበት ወቅት ነው። የሬዲዮ ጣቢያ ግንባታ በታህሳስ ወር 1927 ዓ.ም ተጠናቆ በአመቱ አገልግሎት መስጠት ቢጀምርም በአመቱ አዲስ አበባን በተቆጣጠረዉ የፋሽስት ጣሊያን ወራሪ ሃይል አገልግሎቱ ተቋረጠ፡፡ ወራሪ ኃይሉ፥ የነፋስ ስልኩን ጣቢያ በማስቀረትና የራሱን ሬዲዮ ጣቢያ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አካባቢ በማቋቋም ወረራዉን ለማሳካት በሚያስችለዉ መልኩ ፕሮፓጋንዳ ማሰራጨቱን ቀጠለበት፡፡ መጠሪያዉንም የኢጣሊያ የምስራቅ አፍሪካ ሬዲዮ ጣቢያ ብሎ በመሰየም ለ5 ዓመታት ሲጠቀምበት ቆይቶ በ1933 ዓ.ም በሽንፈት ሀገር ለቆ ሲወጣ ታዲያ ይኸንኑ ሬዲዮ ጣቢያ አፈራርሶት ነበር፡፡ ከጣሊያን ወረራ ማብቃት በኋላ በ1934 ዓ.ም ጣቢያዉ ጥገና ተደርጎለት በአማርኛ፤ በሶማሊኛ፤ በእንግሊዝኛና በአረብኛ ዜና፤ አስተያት እና ሙዚቃ እንደገና ማቅርብ ጀመረ፤ "የኢትዮጵያ ሀዝብ ሬዲዮ ጣቢያ" ተብሎም ተሰየመ፡፡ በ1942 ዓ.ም ማስታወቂያ ሚኒስቴር የጣቢያዉን ፕሮግራም በበላይነት እንዲቆጣጠር ሃላፊነት ተሰጠዉ፡፡ይህ ከሆነ ከ5 አመታት በኋላ ደግሞ የተደራጀ ነበር የተባለለት የስቱዲዮ መሳሪያ በማስታወቂያ ሚኒስቴር ግቢ ዉስጥ ተተከለ፡፡ ልሎች መሳሪያዎችም በአስመራ በጎንደር በበደሴ  በደብረማርቆስ  በድሬዳዋ በሀረር  በጂማ በነቀምት  በአሰላ  በይርጋለም  እንዲሁም በመቀሌ እንዲተከሉ ተደረገ፡፡ በጌጃ ዴራ የተቋቋመዉ ባለ 100 ኪሎዋት ማስተላለፊያ ጣያም በ1949 ዓ.ም ለሬዲዮ ጣቢያዉ አዲስ ጉልበት ሰጠዉ፡፡ በ1954 ዓ.ም ደግሞ አዲስ የድምፅ መቅረጫና ማሰራጫ መሳሪያዎችን በመጠቀም ነምእራብ አፍሪካና ለምእራብ አውሮፓ በእንግሊዝኛና በፈረንሳይኛ፤ ለምስራቅና መካከለኛ እሰያ እንዲሁም ለሰሜን አፍሪካ በአረብኛ፤ ለመካከለኛዉና ምስራው አፍሪካ በስዋህሊ ቋንቋዎች ፕሮግራሞችን ማስተላለፍ ጀመረ፡፡ ጣቢያዉ እንዲህ አንዲያ እያለ ከ7 አመታት በኋላ ሌላ ምዕራፍ ውስጥ ገባ። ደርግ መንበረ ስልጣኑን ከቀዳማዊ ሃይለስላሴ ለመዉረስ ያዘጋጀዉን መግለጫ በተለያ የሀገር ዉስጥና የዉጭ ቋንቋዎች አስተርጉሞ በመስከረም ወር 1967 ዓ.ም በኢትጵያ ሬዲዮ አንዲተላለፍ አደረገ፡፡ ከዚህ ጊዜ ጀምሮም የሬዲዮ ጣቢያዉ ስያሜ ከኢትጵያ ሬዲዮ ወደ አብታዊት ኢትዮጵያ ድምጽ ተቀየረ፡፡ ከደርግ መንግስት መዉረድ በኋላ ሬዲዮ ጣቢያዉ እንደገና የኢትዮጵያ ሬዲዮ ተብሎ በተለይም በ1980ዎቹ እና 90ዎቹ መላ ሀገሪቱን በሚያዳርስ ስርጭት ዝግጅቶችን በተለያዩ የሀገር ዉስጥና የዉጭ ቋንቋዎች ለአድማጭ አድርሷል፡፡ ሬዲዮ ጣቢያዉ በኢህአዴግ ዘመን መጨረሻ ብሄራዊ ሬዲዮ በሚል እንዲጠራ ተደርጎ የነበረ ሲሆን በለዉጡ ሰሞን የኢትዮጵያ ሬዲዮ ወደሚለዉ ስያሜዉ እንዲመለስ ተደርጓል። አሁን ላይ የህዝብ፣ የማኅበረሰብ፣ የንግድ፣ የትምህርት እና የክፍያ በሚል ክፍፍል በአጠቃላይ ወደ 62 የሚሆኑ የሬዲዮ ጣቢያዎች ይገኛሉ። (📽 ከኢትዮጵያ ሬዲዮ ድምጾች መካከል) Credit: Ethiopia Radio, TM #EthuopianRadio #89 #tiktokVideos

About