@beyourfavs0511: Ojo nglarani ya mas🥹#fyp #fypシ #sadstory🥀 #foryoupage #ldr @EviAlvaro02🦂🔥

EviAlvaro🦂🔥
EviAlvaro🦂🔥
Open In TikTok:
Region: SG
Wednesday 17 September 2025 01:59:38 GMT
18022
969
15
308

Music

Download

Comments

felixmuse12
FELIX T.F 🖤 :
Dede
2025-10-12 13:53:48
0
srye.p
srye :
@cukupsatunama_P'S 🥹
2025-10-11 14:48:21
0
cyaawell2
cyaawell 💦 :
@WADEX 👑 🙏😭😭
2025-10-08 13:47:51
1
novnovcyy_
Nofita NA🇭🇰 :
🥰
2025-10-08 13:12:53
1
mba.liaa63
Yaa🐣 :
@usmn
2025-09-18 15:17:13
1
cyaawell2
cyaawell 💦 :
🥰
2025-10-08 23:46:05
0
radila174
🇮🇩Radila17🥳🥳🇲🇾 :
🙂🙂🙂
2025-10-06 23:29:06
0
baby.v710
baby V🌟 :
@Edis_Prayeth @ediprayeth7
2025-09-30 11:56:29
0
r.1896
(@)🐼 :
@安迪.®️♻️🇦🇴 semoga harapanku tidak membuat ku kecewa ya mas❤
2025-09-25 17:06:55
0
jionanjani
Jion Anjani :
@kolik
2025-09-22 00:25:51
0
alekklekk2
alex :
jangan pernah takut di tinggal atau takut digantikn ketahuilah nm dan dirimu sampay Qu mati pasti tetap AQ jaga
2025-09-17 12:42:26
0
To see more videos from user @beyourfavs0511, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ተልእኳችን ማለዳ  ጥቅምት 5 - 2018  የህይወቴ ጸሎት  የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ — ፊልጵስዩስ 3: 10-11 ክርስቶስን ማወቅ እፈልጋለሁ። . . .  ፊልጵስዩስ 3:10 በአውሮፓ ያሉ ተመራማሪዎች ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ሰዎችን በአምላክ ላይ ያላቸውን እምነት ይጠይቁ ነበር። አንዱ ጥያቄ “በሰዎች ሕይወት ውስጥ ጣልቃ በሚገባ፣ ታሪክን በሚቀይርና ተአምራትን በሚሠራ አምላክ ታምናለህ?” የሚል ነበር። ለዚህ ጥያቄ የተለመደው ምላሽ “አይ፣ በዚያ አምላክ አላምንም፣ በተለመደው አምላክ አምናለሁ” የሚል ነበር። “የተለመደው አምላክ” ማለትም እሱን በሚያስፈልገኝ ጊዜ እዚያ የሚገኘውን ነገር ግን በሕይወቴ ውስጥ በምሠራበት ጊዜ አብዛኛውን ጊዜ ጸጥ የሚለኝን አምላክ መምረጥ ፈታኝ እንደማይሆንብኝ አልክድም። ደግነቱ ቅዱሳት መጻህፍት በተለመደው አምላክ አስተሳሰብ እንድንስማማ አይፈቅዱልንም። በአዲስ ኪዳን ያገኘነው ኢየሱስ ወደ ዓለማችን ገባ፣ የኃጢያት ሸክማችንን በመስቀል ላይ ተሸክሞ፣ በእኛ ቦታ ሞተ፣ ከዚያም ከሙታን ተለይቶ ተነስቶ በኋላም ከእግዚአብሔር ጋር በሰማይ ሊገዛ አረገ። ይህ የተለመደ አምላክ አይደለም። የመጽሐፍ ቅዱሱ አምላክ በሚያስደንቅ፣ በሚያምር እና ባልተለመዱ መንገዶች ወደ ህይወታችን ይመጣል። እውነተኛው አምላክ ከእኛ ከአቅም ልክ በላይ ነው። ይህ ሁሉ በጳውሎስ አስደናቂ ጸሎት ላይ “ክርስቶስን ማወቅ እፈልጋለሁ—አዎ፣ የትንሣኤውን ኃይል ማወቅና በሥቃዩም ውስጥ መካፈሉን ማወቅ እፈልጋለሁ” ከዚያም ትንሣኤን ማግኘት እፈልጋለሁ በማለት አካቶታል። እንዴት ያለ ጸሎት ነው! ይህ የሕይወቴ ጸሎት ከሆነ ሕይወቴ እንዴት ይለወጣል? በሕይወቴ ውስጥ ላሉ ሰዎች ይህን ብጸልይ ምን ሊሆን ይችላል? አባት ሆይ፣ ላውቅህ እፈልጋለሁ። የትንሣኤህን ኃይል እንድለማመድ እርዳኝ። ኣሜን። በኬቨን ድራፍ የተጻፈ ከhttps://todaydevotional.com/ ድሕረ ገጽ ተወስዶ ተተረጎመ
ተልእኳችን ማለዳ ጥቅምት 5 - 2018 የህይወቴ ጸሎት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ — ፊልጵስዩስ 3: 10-11 ክርስቶስን ማወቅ እፈልጋለሁ። . . . ፊልጵስዩስ 3:10 በአውሮፓ ያሉ ተመራማሪዎች ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ሰዎችን በአምላክ ላይ ያላቸውን እምነት ይጠይቁ ነበር። አንዱ ጥያቄ “በሰዎች ሕይወት ውስጥ ጣልቃ በሚገባ፣ ታሪክን በሚቀይርና ተአምራትን በሚሠራ አምላክ ታምናለህ?” የሚል ነበር። ለዚህ ጥያቄ የተለመደው ምላሽ “አይ፣ በዚያ አምላክ አላምንም፣ በተለመደው አምላክ አምናለሁ” የሚል ነበር። “የተለመደው አምላክ” ማለትም እሱን በሚያስፈልገኝ ጊዜ እዚያ የሚገኘውን ነገር ግን በሕይወቴ ውስጥ በምሠራበት ጊዜ አብዛኛውን ጊዜ ጸጥ የሚለኝን አምላክ መምረጥ ፈታኝ እንደማይሆንብኝ አልክድም። ደግነቱ ቅዱሳት መጻህፍት በተለመደው አምላክ አስተሳሰብ እንድንስማማ አይፈቅዱልንም። በአዲስ ኪዳን ያገኘነው ኢየሱስ ወደ ዓለማችን ገባ፣ የኃጢያት ሸክማችንን በመስቀል ላይ ተሸክሞ፣ በእኛ ቦታ ሞተ፣ ከዚያም ከሙታን ተለይቶ ተነስቶ በኋላም ከእግዚአብሔር ጋር በሰማይ ሊገዛ አረገ። ይህ የተለመደ አምላክ አይደለም። የመጽሐፍ ቅዱሱ አምላክ በሚያስደንቅ፣ በሚያምር እና ባልተለመዱ መንገዶች ወደ ህይወታችን ይመጣል። እውነተኛው አምላክ ከእኛ ከአቅም ልክ በላይ ነው። ይህ ሁሉ በጳውሎስ አስደናቂ ጸሎት ላይ “ክርስቶስን ማወቅ እፈልጋለሁ—አዎ፣ የትንሣኤውን ኃይል ማወቅና በሥቃዩም ውስጥ መካፈሉን ማወቅ እፈልጋለሁ” ከዚያም ትንሣኤን ማግኘት እፈልጋለሁ በማለት አካቶታል። እንዴት ያለ ጸሎት ነው! ይህ የሕይወቴ ጸሎት ከሆነ ሕይወቴ እንዴት ይለወጣል? በሕይወቴ ውስጥ ላሉ ሰዎች ይህን ብጸልይ ምን ሊሆን ይችላል? አባት ሆይ፣ ላውቅህ እፈልጋለሁ። የትንሣኤህን ኃይል እንድለማመድ እርዳኝ። ኣሜን። በኬቨን ድራፍ የተጻፈ ከhttps://todaydevotional.com/ ድሕረ ገጽ ተወስዶ ተተረጎመ

About