@juanurbinaww: modo diciembre 😂😂🤪🤪

Juancho Urbina
Juancho Urbina
Open In TikTok:
Region: CO
Wednesday 03 December 2025 01:17:58 GMT
12476
169
5
51

Music

Download

Comments

camilopaz661
camilosh :
jajaja y ese de ingeniería de vías que hace ahy
2025-12-07 21:25:59
0
yef.2001
yef🫶..2001🖤 :
🤣
2025-12-04 16:09:20
0
alextnp1
alextnp1 :
🤣🤣🤣
2025-12-03 12:19:43
0
luishincapieoficial
Luis Hincapie oficial :
cordina más un aguacero 😁
2025-12-05 02:25:57
0
kathaa0909
𝓚𝓪𝓽𝓱𝓪. :
Lo mas top de la UF3🥵🤣
2025-12-05 01:40:41
0
To see more videos from user @juanurbinaww, please go to the Tikwm homepage.

Other Videos

ሰበር ዜና! ለኢትዮ 251 ሚዲያ በደረሰው የውስጥ መረጃ መሰረት፦  ሚያዚያ 4/2016 ጀግናው ፋኖ ሻለቃ ናሁሰናይ አንዳርጌ በአዲስ አበባ ከመራው ኦፕሬሽን በኋላ (ምሳ ሰዓት ላይ) የፀጥታ እና ግብረ ኃይል ቡድን የሚባለው የዐቢይ አሕመድ የአፋና ስብስብ አስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጦ ነበር።  በስብሰባው የተነሱ የግምገማ ነጥቦች፦  => የአዲስ አበባ ሕዝብ የፋኖ ደጋፊ ሆኗል => ከተማው ከእጃችን እየወጣ ነው  => ፋኖ በውስን የሰው ኃይል ከተማውን መረበሽ        ከቻለ ነገ የማንቋቋመው ሁኔታ ሊያጋጥመን        ይችላል ፣ => የውስጥ አርበኞች የስርዓቱ ፈተና ሆነዋል፣  => ፋኖ ውስጣችን ውስጥ ገብቷል …ወዘተ የሚሉ የግምገማ ነጥቦች ተነስተዋል።   በዚህ አስቸኳይ ውይይቱ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል፦  1) በአምስቱም የአዲስ አበባ መግቢያ እና      መውጫ በሮች የፍተሻ ኬላዎች (check     points) እንዲጠናከሩ፣  2) የሪፐብሊካን ጋርድ የመረጃ ክንፍ የከተማዋን መረጃ በሙሉ በመሰብሰብ ለጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ምሽት ላይ ሪፖርት እንዲያደርግ፣  3) በተመረጡ አካባቢዎች የቤት ለቤት ፍተሻዎች እንዲጠናከሩ፣  4) በአዲስ አበባ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ የሚንቀሳቀሱ መኪኖች እንዲፈተሹ (ከምሽት 12:00 ጀምሮ)፣  5) ከዚህ ቀደም ታርጌት የተደረጉ ሰዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ፣   6) በአዲስ አበባ የሚገኙ ዲፕሎማቶች በሁኔታው እንዳይደናገጡ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ብሪፍ እንዲያደርግ፣  ወዘተ የሚሉ ውሳኔዎች ተላልፈዋል።  በዚህ ውሳኔ መሠረት፦ ይህ ሪፖርት እስከተጠናቀረበት (በኢትዮጵያ ሠዓት 9:30) ድረስ 86 ንጹሃን በቁጥጥር ስር ውለዋል።  እጅግ የሚያሳዝነው ነገር ቤተክርስቲያን ውስጥ በማስቀደስ ላይ ያሉ ምዕመናን ሳይቀር በቁጥጥር ስር ውለዋል።  የአማራ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ፣ እና ሌሎች የደቡብ ኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የፌዴራልና የከተማው ፖሊሶች ላይ ክትትል እንዲጠናከር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከስምሪት ውጭ የማድረግ አቅጣጫ ተቀምጧል።  አገዛዙ አዲስ አበባ ላይ የተነፋው የትግል ፊሽካ አስደንግጦታል፤ ቢሆንም የተነቃነቀ ጥርሱ መነቀሉ አይቀሬ ነው!!  ፋኖ ሻለቃ ናሁሰናይ አንዳርጌ የአማራ ህልውና ትግልን ወደአዲስ ምዕራፍ አሳድጎታል። የዛሬው ኦፕሬሽን ትግሉ ከአማራ ክልል ለመውጣቱ አስረጅ ማሳያ ነው።  ዘመቻ ናሁሰናይ በአዲስ አበባ በቅርብ ቀን በረቀቀ መንገድ ይከሰታል … 💪
ሰበር ዜና! ለኢትዮ 251 ሚዲያ በደረሰው የውስጥ መረጃ መሰረት፦ ሚያዚያ 4/2016 ጀግናው ፋኖ ሻለቃ ናሁሰናይ አንዳርጌ በአዲስ አበባ ከመራው ኦፕሬሽን በኋላ (ምሳ ሰዓት ላይ) የፀጥታ እና ግብረ ኃይል ቡድን የሚባለው የዐቢይ አሕመድ የአፋና ስብስብ አስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። በስብሰባው የተነሱ የግምገማ ነጥቦች፦ => የአዲስ አበባ ሕዝብ የፋኖ ደጋፊ ሆኗል => ከተማው ከእጃችን እየወጣ ነው => ፋኖ በውስን የሰው ኃይል ከተማውን መረበሽ ከቻለ ነገ የማንቋቋመው ሁኔታ ሊያጋጥመን ይችላል ፣ => የውስጥ አርበኞች የስርዓቱ ፈተና ሆነዋል፣ => ፋኖ ውስጣችን ውስጥ ገብቷል …ወዘተ የሚሉ የግምገማ ነጥቦች ተነስተዋል። በዚህ አስቸኳይ ውይይቱ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል፦ 1) በአምስቱም የአዲስ አበባ መግቢያ እና መውጫ በሮች የፍተሻ ኬላዎች (check points) እንዲጠናከሩ፣ 2) የሪፐብሊካን ጋርድ የመረጃ ክንፍ የከተማዋን መረጃ በሙሉ በመሰብሰብ ለጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ምሽት ላይ ሪፖርት እንዲያደርግ፣ 3) በተመረጡ አካባቢዎች የቤት ለቤት ፍተሻዎች እንዲጠናከሩ፣ 4) በአዲስ አበባ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ የሚንቀሳቀሱ መኪኖች እንዲፈተሹ (ከምሽት 12:00 ጀምሮ)፣ 5) ከዚህ ቀደም ታርጌት የተደረጉ ሰዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ፣ 6) በአዲስ አበባ የሚገኙ ዲፕሎማቶች በሁኔታው እንዳይደናገጡ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ብሪፍ እንዲያደርግ፣ ወዘተ የሚሉ ውሳኔዎች ተላልፈዋል። በዚህ ውሳኔ መሠረት፦ ይህ ሪፖርት እስከተጠናቀረበት (በኢትዮጵያ ሠዓት 9:30) ድረስ 86 ንጹሃን በቁጥጥር ስር ውለዋል። እጅግ የሚያሳዝነው ነገር ቤተክርስቲያን ውስጥ በማስቀደስ ላይ ያሉ ምዕመናን ሳይቀር በቁጥጥር ስር ውለዋል። የአማራ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ፣ እና ሌሎች የደቡብ ኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የፌዴራልና የከተማው ፖሊሶች ላይ ክትትል እንዲጠናከር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከስምሪት ውጭ የማድረግ አቅጣጫ ተቀምጧል። አገዛዙ አዲስ አበባ ላይ የተነፋው የትግል ፊሽካ አስደንግጦታል፤ ቢሆንም የተነቃነቀ ጥርሱ መነቀሉ አይቀሬ ነው!! ፋኖ ሻለቃ ናሁሰናይ አንዳርጌ የአማራ ህልውና ትግልን ወደአዲስ ምዕራፍ አሳድጎታል። የዛሬው ኦፕሬሽን ትግሉ ከአማራ ክልል ለመውጣቱ አስረጅ ማሳያ ነው። ዘመቻ ናሁሰናይ በአዲስ አበባ በቅርብ ቀን በረቀቀ መንገድ ይከሰታል … 💪

About